Job Vacancy - HR
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
የካቲት 12/2018 ዓ.ም
| ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
|---|---|---|---|---|---|
| 1 | የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያ ደረጃ 11 | የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ ደረጃ 7 እና በኮምፕዩተር ሳይንስ/በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ 0/4 አመትዲግሪ/በሌቨል IV | 4 | አዋሽ 7 ,አጋሮ,ንፋስ መውጫ እና አቦምሳ ቅ/ፍ,ቋሚ | 10199 |
ማሳሰቢያ፡-
. የሥራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ከምረቃ በኋላ የተገኘ ቀጥታ አግባብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው፡፡
. ዲኘሎማና ሌቭል ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች COC ማቅረብ የግድ ነው፡፡
. ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
. የፈተና ጊዜና ቦታ እንዲሁም የፈተና ውጤት በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እና በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ
Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
አድራሻ፡- ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት
1ኛ በር የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡-
0113 69 26 10