የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም
ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 ሂሳብ ሰራተኛ በሂሳብ መዝገብ አያያዝ (Accounting)በደረጃ አራት የተመረቀ/ች COC ያለው/ት እና ሁለት ዓመትና ከዚያ በላይ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ 1 ዋና መ/ቤት, ኮንትራት 0

ማሳሰቢያ፡- 
   .  ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና ሥራ ልምድ
      ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን
 - ደመወዝ : በስምምነት
 አድራሻ፡-  ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት 2ኛ በር
          ብድርና ቁጠባ ማህበር ጽ/ቤት፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0111267278     

Apply Here