የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ረቡዕ ሚያዝያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም
ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 የሕፃናት ማቆያ ባለሙያ (ሞግዚት) ደረጃ 6 12ኛ ወይም 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች በህፃናት መዋያ (ማቆያ) የ6 ወር ስልጠና የወሰደች፣የመጀመሪያ ዕርዳት የልጅና ጨቅላ CPR የምስክር ወረቀት ያላት፣ እና 4 አመት በህፃናት መዋያ (ማቆያ) አግባብነት የሥራ ልምድ ያላት 1 ዋና መ/ቤት 8695
2 የተሽከርካሪ ቴክኒክ ብቃት ማረጋገጥ ምርመራ ከፍተኛ ባለሙያ ደረጃ 11 አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ፣ ሚካኒካል ኢንጅነሪግ ዲኘሎማ እና 7 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ እና የ5ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ፣ አኘሩቫል እና የኮምፒዩተር ዕውቀት ያለው/ት 1 ዋና መ/ቤት 11.808
3 የስትራቴጂክ ስራ አመራር ከፍተኛ ባለሙያ ደረጃ 11 በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ፣ቢዝነስ ማኔጂመንት፣ቢዝነስ አመራር፣ ኢኮኖሚክስ፣ ሎጂስቲክስ፣ ፕሮኩርመንትና ሰፕላይ ቼይን ማኔጂመንት፣ በፐብሊክ አድሚኒስትሬሽን እና ተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ድግሪ እና 6 ዓመት አግባብነት ያለው ልምድ 1 ደቡብ ዲስትሪክት 18088

ማሳሰቢያ፡- 
   .  ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
   .  በሌቭል ለሚጠይቅ የት/ት ደረጃ COC ማቅብ የግድ ነው
   .  ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
      የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
      በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy  መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የቅጥር ሁኔታ ለተ.ቁ 1 እና 2 በኮንትራት ሲሆን ለተ.ቁ 3 በቋሚነት


 ማሳሰቢያ፡- የፈተና ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም የፈተና ውጤት በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ 
            መሆኑን እንገልፃለን፡፡
 አድራሻ፡-  ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት
           1ኛ በር የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡-  
                                           0113 69 26 10 

Apply Here