Job Vacancy - HR
Created 3/19/26
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
መጋቢት 09 /2018 ዓ.ም
| ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
|---|---|---|---|---|---|
| 1 | ገንዘብ ያዥ ደረጃ 5 | በአካውንትንግ ዲግሪ/በሌቨል IV እና 0/4 አመት አግብብነት ያለው ስራ ልምድ | 2 | ሻምቡ እና አቦምሳ ቅ/ፍ,ቋሚ | 7319 |
ማሳሰቢያ፡-
. ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
. በሌቭል ለሚጠይቅ የት/ት ደረጃ COC ማቅረብ የግድ ነው
. ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- የፈተና ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም የፈተና ውጤት በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ፡- ሻምቡ ደረጃ 2 ቅ/ፅ/ቤት ስልከ ቁጥር 057-660-00-16 እና አቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ፅ/ቤት ስልከ ቁጥር 022-441-00-71