የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

መጋቢት 09 /2018 ዓ.ም
ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 ገንዘብ ያዥ ደረጃ 5 በአካውንትንግ ዲግሪ/በሌቨል IV እና 0/4 አመት አግብብነት ያለው ስራ ልምድ 2 ሻምቡ እና አቦምሳ ቅ/ፍ,ቋሚ 7319

ማሳሰቢያ፡- 
   .  ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡  
   .  በሌቭል ለሚጠይቅ የት/ት ደረጃ COC ማቅረብ የግድ ነው
   .  ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
      የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
      በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy  መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
 ማሳሰቢያ፡- የፈተና ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም የፈተና ውጤት በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ 
            መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ፡- ሻምቡ ደረጃ 2 ቅ/ፅ/ቤት  ስልከ ቁጥር 057-660-00-16  እና አቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ፅ/ቤት  ስልከ ቁጥር 022-441-00-71                                  
                                

Apply Here