የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

መጋቢት 10 /2018 ዓ.ም
ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 የአስተዳደርና ፋይናንስ ቡድን መሪ ደረጃ 15 በማርኬቲንግ፣ በፕሮኩርመንትና በሰፕላይ ማኔጂመንት ፣በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ አድሚኒሰትሬሽን፣ በአካውንቲንግ፣ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ድግሪ እና 8 አመት አግባብ ያለው ስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 2 አመት በከፍተኛ ባለሙያነት የሰራ/ች 1 ጅማ ,ቋሚ 29100
2 የሽያጭ ማሽን መጋዘን ሃላፊ ደረጃ 6 በሳፕላይ ማኔጅመንት፣ ማቴሪያልስ ማኔጅመንት፣ በስቶር ማኔጅመንት፣ በማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ፣ በማርኬትንግ፣ ግዢና ንብረት አስተዳደር ሌቭል III 1 ዋናው መ/ቤት, በቋሚነት 8695

ማሳሰቢያ፡-
   . የስራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ከምረቃ በኃላ የተገኘ ቀጥታ አግብብነት ያለው የሥራ ልምድ ብቻ ነው፡፡
   .  ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡  
   .  በሌቭል ለሚጠይቅ የት/ት ደረጃ COC ማቅረብ የግድ ነው
   .  ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
      የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
      በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy  መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
 ማሳሰቢያ፡- የፈተና ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም የፈተና ውጤት በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ 
            መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ፡-1-ፒያሳ የቀድሞ አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት  የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) ዋና መስሪያ ቤት ፤ 1ኛ በር የስው ሐብት አስተዳደር ቢሮ መመዝገብ የምትችሉ መሆነን እናሳውቃለን ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር ፡- 0113692610                                  
                     2 . ምዕራብ( ጅማ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት  ስልክ ቁጥር ፡-  047-111-03-22

Apply Here