Job Vacancy - HR
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ሐምሌ 5 / 2018 ዓ.ም
| ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
|---|---|---|---|---|---|
| 1 | ሎደር/ፎርክሊፍት/ክሬን ኦፕሬተር ደረጃ 8 | 10ኛ ከፍል ያጠናቀቀ ልዩ ተንቀሳቃሽ መንጃ ፋቃድ 8 አመት አግባብ ያለው ስራ ልምድ | 1 | ቃሊቲ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት | 11808 |
| 2 | የሽያጭ ማሽን ሽያጭ ባለሙያ ደረጃ 10 | ኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ ፤በኮምፒዩተር ሳይንስ ፤በሃርድዌር ኢንጅነሪንግ ፤በማርኬጺንግ እና በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪ እና 3 ዓመት አግባብነት ያለው ልምድ | 1 | ዋ/መ/ቤት, በቋሚነት | 15710 |
| 3 | የሽያጭ ማሽን ጥገና ቴክኒሽን ደረጃ 6 | በጀንራል መካኒክስ ፤በኤሌክትሮኒክስ፤በኮምፒዩተር ጥገና እና በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በሌቭል IV እና 4 ዓመት አግባብነት ያለው ልምድ | 1 | ዋ/መ/ቤት, በቋሚነት | 8695 |
| 4 | የሽያጭ ማሽን ጥገና ከፍተኛ ቴክኒሽን ደረጃ 8 | በጀንራል መካኒክስ ፤በኤሌክትሮኒክስ፤በኮምፒተር ጥገና እና በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ዲግሪ / በሌቭል IV እና 4 / 6 ዓመት አግባብነት ያለው ልምድ | 2 | ዋ/መ/ቤት, በቋሚነት | 11808 |
ማሳሰቢያ፡-
. የስራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ በኃላ የተገኝ ቀጥታ አግብብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው ፡
. ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
. ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- የፈተና ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም የፈተና ውጤት በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ፡-የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት(ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት 1ኛ በር የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ
. (ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንጻ ፊት ለፊት) ስልከ 0113692610
.
.
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ሐምሌ 1 /2018 ዓ.ም
| ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
|---|---|---|---|---|---|
| 1 | ሎደር/ፎርክሊፍት/ክሬን ኦፕሬተር ደረጃ 8 | 10ኛ ከፍል ያጠናቀቀ ልዩ ተንቀሳቃሽ መንጃ ፋቃድ 8 አመት አግባብ ያለው ስራ ልምድ | 1 | ቃሊቲ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት | 11808 |
ማሳሰቢያ፡-
. የስራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ በኃላ የተገኝ ቀጥታ አግብብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው ፡
. ለሥራ መደቡ የፈተና ጊዜና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
. ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- የፈተና ጊዜና ቦታ፣ እንዲሁም የፈተና ውጤት በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ፡-የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት(ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት 1ኛ በር የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ
. (ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንጻ ፊት ለፊት) ስልከ 0113692610
.
.