Job Vacancy - HR
Created 3/3/26
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት
ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
የካቲት 22/2018 ዓ.ም
| ተ.ቁ. | የሥራ መደቡ መጠሪያ | ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ | ብዛት | የሥራ ቦታ | ደመወዝ |
|---|---|---|---|---|---|
| 1 | የደረጃ ሁለት የቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ | በማርኬቲንግ፣ በፕሮኩርመንትና በሰፕላይ ማኔጂመንት ፣በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ አድሚኒሰትሬሽን፣ በአካውንቲንግ፣ በኢንዱስትሪያል ማኔጅመንትና ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ድግሪ - 9 አመት አግባብ ያለው ስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 2 አመት በኃላፊነት የሰራ/ች | 1 | አዋሽ ሰባት ቅ/ፍ | 29100 |
ማሳሰቢያ፡-
-የስራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ከምረቃ በኃላ የተገኝ ቀጥታ አግብብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው ፡
-ለስራ መደቡ የፈተና ግዜ እና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ እናሳውቃለን ፡፡
-ከላይ የተገለፀውን መሰፈርት የምታሟሉ አመልካቻች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7( ሰባት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በግንባር በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የመመዝገቢያ አድራሻ፡- የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት(ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት 1ኛ በር የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ
. (ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንጻ ፊት ለፊት) ወይም በድርጅታችን አዋሽ ሰባት ቅ/ፍ ጽ/ቤት መሆኑን እያሳወቅን፣
ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0113 69 26 10 ወይም 0113 69 22 13