የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ዕሁድ ጥር10 ቀን 2018 ዓ.ም
ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያ ደረጃ 11 በሰው ሀብት ሥራ አመራር፣በፐብሊክ አድሚኒስትሬሽን፣ ፐብሊክ ማኔጅመንት፣ በሥራ አመራር፣በትምህርት እቅድና ስራ አመራር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ድግሪ እና 6 አመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ት 1 ዋና መ/ቤት,ቋሚ 18088
2 ሲኒየር ሰክሬታሪ ደረጃ 6 የመጀመሪያ ዲግሪ/ሌቬል IV በቢሮ አስተዳደር፣በሴክሬታሪያል ሳይንስ፣ ቢሮ ስራ አመራር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ እና 0/4 ዓመት አግባብነት ያለው ልምድ 3 ለዋና መ/ቤት,ቋሚ 8695
3 የሂሳብ ሠነድ ያዥ ደረጃ 3 በአካውንትንግ ዲኘሎማ/ ሌቭል IV ወይም በሌቬል II እና 0/4 ዓመት አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ያለው/ት 1 ለዋና መ/ቤት ,ቋሚ 4963

ማሳሰቢያ፡- 
   .  የሥራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ከምረቃ በኋላ የተገኘ ቀጥታ አግባብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው፡፡  
   .  ዲኘሎማና ሌቭል ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች COC ማቅረብ የግድ ነው፡፡
   .  ከዚህ በላይ የተጠየቀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 (ሰባት) ተከታታይ የሥራ ቀናት
      የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የሕይወት ታሪክ መግለጫ ካሪኩለም ቪቴ (CV) በማያያዝ በግንባር
      በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy  መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
   .   የፈተና ጊዜና ቦታ እንዲሁም የፈተና ውጤት  በውስጥ ማስታወቂያ የሚለጠፍ መሆኑን እና በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ 
            Tender -Job Vacancy ላይ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
 አድራሻ፡-  ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንፃ ፊት ለፊት የኢትዮጱያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት (ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት
           1ኛ በር የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡-  
                                           0113 69 26 10 
   

Apply Here