የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለውጭ አመልካቾች የወጣ ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

የካቲት 22/2018 ዓ.ም
ተ.ቁ. የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ ችሎታና አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ ብዛት የሥራ ቦታ ደመወዝ
1 የደረጃ ሁለት የቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ በማርኬቲንግ፣ በፕሮኩርመንትና በሰፕላይ ማኔጂመንት ፣በኢኮኖሚክስ፣ በቢዝነስ አድሚኒሰትሬሽን፣ በአካውንቲንግ፣ በኢንዱስትሪያል ማኔጅመንትና ኢንጅነሪንግ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ድግሪ - 9 አመት አግባብ ያለው ስራ ልምድ ከዚህ ውስጥ 2 አመት በኃላፊነት የሰራ/ች 1 አዋሽ ሰባት ቅ/ፍ 29100

ማሳሰቢያ፡- 
-የስራ ልምድ የሚያዘው በተጠየቀው የትምህርት ደረጃ ከምረቃ በኃላ የተገኝ ቀጥታ አግብብነት ያለው ልምድ ብቻ ነው ፡
-ለስራ መደቡ የፈተና ግዜ እና ቦታ በውስጥ ማስታወቂያ እናሳውቃለን ፡፡ 
-ከላይ የተገለፀውን መሰፈርት የምታሟሉ አመልካቻች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7( ሰባት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በግንባር በመቅረብ ወይም በድርጅቱ WWW.eiide.com.et ድረገጽ Tender -Job Vacancy መመዝገብ የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
                                  
የመመዝገቢያ አድራሻ፡- የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት(ኢኢግልድ) ዋናው መ/ቤት 1ኛ በር የሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ      
   . (ፒያሳ የቀድሞው አትክልት ተራ ከሊፋ ህንጻ ፊት ለፊት) ወይም በድርጅታችን አዋሽ ሰባት ቅ/ፍ ጽ/ቤት መሆኑን እያሳወቅን፣ 
                      ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0113 69 26 10 ወይም 0113 69 22 13  

Apply Here