ለንፋስ መውጫ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
03/26/2026
- 03/31/2026 |
ለአዋሽ ሰባት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
03/26/2026
- 03/31/2026 |
ለአጋሮ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
03/26/2026
- 03/31/2026 |
ለመሐልሜዳ በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
12/16/2025
- 12/19/2025 |
ለአርባምንጭ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ
12/05/2025
- 12/19/2025 |
ደረጃ 6 ሲኒየር ሴክሬታሪ
12/05/2025
- 12/19/2025 |
ደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
12/05/2025
- 12/19/2025 |
በደረጃ 6 ሲኒየር Duplicate 1 Duplicate 1
12/03/2025
- 12/19/2025 |

    

                                                        

ቀን፡- መጋቢት 15 /2018 ዓ.ም

ለአጋሮ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ

በምዕራብ (ጅማ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለአጋሮ ደረጃ ሁለት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በቅጥር ለማሟላት በአጋሮ ቅ/ፍ የካቲት 12/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት የተመዘገቡ ተወዳዳሪዎች ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው ሐሙስ መጋቢት 17/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ስለሆነ በስው ሐብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡                     

ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡- 

ተራ ቁ.

የአመልካቾች ስም

የት/ት ዓይነትና ደረጃ

አግባብ ያለው የሥራ ልምድ

የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ

ሻቃታ አያና ዱጉማ

28

ዲግሪ በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም ከሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ በ12/11/2016

የመውጫ ፈተና አልፈዋል

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ

አብርሃም ማርማ ዳኖ

38

ዲግሪ በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም ከመቱ ዩኒቨርሲቲ በ28/10/2016

የመውጫ ፈተና አልፈዋል

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ

ትዕግስት በፍቃዱ አብዲሳ

25

ሌቭል 1-4 ሲኦሲ

የትምህርት ማስረጃ ሰርተፊኬት ያላቀረቡ ስለሆነና ቀጥታ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ትዕግስት ኃይሉ ጨዋቃ

ሌቭል 4 በአይሲቲ አሲስታንት ከነቀምቴ ቲቪቲ ተቋም በ2002 ዓ.ም

ሌቭል 1-4 ሲኦሲ

ቀጥታ አግባብ ያለው የስራ ልምድ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል

                                            ድርጅቱ

Apply For Tender Document