ለአዋሽ ሰባት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
ቀን፡- መጋቢት 15 /2018 ዓ.ም
ለአዋሽ ሰባት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ በውጭ ቅጥር ለማሟላት የተወዳዳሪዎች ምልመላ ውጤት
በምስራቅ (ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለአዋሽ ሰባት ደረጃ ሁለት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በቅጥር ለማሟላት በአዋሽ ሰባት ቅ/ፍ የካቲት 12/2018 ዓ.ም. በወጣው መሠረት በዝውውር ያመለከተ ተወዳዳሪ የሌለ በመሆኑ በደረጃ እድገት ለመወዳደር የተመዘገቡ አመልካቾች ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፤ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታመለክቱ እያሳሰብን፣ ለፈተና ውድድር የተመረጡት አመልካቾች ፈተናው የሚሰጠው ሐሙስ መጋቢት 17/2018 ዓ.ም ከቀኑ 3፡00ሰዓት በመሆኑን በእለቱ በሰው ኃብት አስተዳደር ቢሮ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተራ ቁ. |
የአመልካቾች ስም |
ጾ ታ |
እ ድ ሜ |
የት/ት ዓይነትና ደረጃ |
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ |
የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ |
|
|
እሱባለው አስራት ካሴ |
ወ |
31 |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ሲስተም ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በ26/10/2011 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ሔኖክ በቀለ ካሳሁን |
ወ |
28 |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ21/05/2013 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
አብዬ አየለ ግዛው |
ወ |
29 |
ሌቭል 4 በዳታቤዝ አድሚኒስትሬሽን ከፈጣም ኮሌጅ በ2012 ሌቭል 4 ሲኦሲ |
4ዓመት ከ1 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ተስፋጽዮን ታምራት ሙጉሮ |
ወ |
28 |
ዲግሪ በኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ በ18/5/2013 |
|
ያቀረቡት የትምህርት ዝግጅት ከተጠየቀው ጋር ስለማይጋብዝ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|
|
ተዋበች ጥላሁን ካሳሁን |
ሴ |
24 |
ሌቭል 4 በዳታቤዝ አድሚኒስትሬሽን ከሳሚ ቢሎ ኮሌጅ በ20/12/2011 ሌቭል 2 ሲኦሲ |
|
የሌቭል 4 ሲኦሲ ስለሌላቸውና ቀጥታ አግባብ ያለው የስራ ልምድ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|
|
ትዕግስት ኃይሉ መኮንን |
ሴ |
24 |
ሌቭል 4 በዳታቤዝ አድሚኒስትሬሽን ከዋሸራ ብሮድቪው ኮሌጅ በ2013 ሌቭል 4 ሲኦሲ |
|
ቀጥታ አግባብ ያለው የስራ ልምድ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
ድርጅቱ