ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
በደረጃ 9ከፍተኛ አውቶ ኤሌክትሪሽያን
ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም.
ማስታወቂያ
ለድርጅታችን በምስራቅ (ድሬድዋ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት፣በአቦምሳ ደረጃ ሁለት ቅ/ፍ ጽ/ቤት ስር በደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የሥራ መደብ ላይ የተመረጡት አቶ ጌታቸው ሙላቱ ጥሪ ቢደረግም እስካሁን ድረስ መምጣት አልቻሉም፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ መጥተው ሪፖርታ ካላደረጉ ተጠባባቂ የምንጠራ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ድርጅቱ