Tender and Announcement
ቀን፡- ግንቦት 25 /2018 ዓ.ም
በጋራዥ አገልግሎት ማዕከል በደረጃ 9ከፍተኛ አውቶ ኤሌክትሪሽያን የሥራ መደብ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ ያመለከቱ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ
በጋራዥ አገልግሎት ማዕከል ስር በደረጃ 9 ከፍተኛ አውቶ ኤሌክትሪሽያን አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውር እና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር ጋዜጣ መጋቢት 20/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ጠዋት 2፡30 ሰስለሆነ ምርታማነት ማሻሻያ ልዕቀት ማዕከል እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተ. ቁ |
የአመልካቾች ሙሉ ስም |
ዕ ድ ሜ |
ጾ ታ |
የትምህርት ደረጃና ዓይነት |
ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ የሥራ ልምድ |
የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ /መግለጫ/ |
|
|
አለኸኝ ምህረቴ ታዬ |
54 |
ወ |
ዲፕሎማ በኤሌክትሪክሲቲ ከጀንራል ውንጌት 20/10/88 |
6 ዓመት ከ1 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
መሀመድ ይመር ሐምዛ |
40 |
ወ |
ዲግሪ በኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ ከኢትዮጵያ ቴክኒካ ዩንቨርስቲ 22/04/2014 ዲፕሎማ አድቫንስ ኤሌክትሪክስቲ ቴክኒሽያን ከተግባረዕድ ቴ/ት/ኮሌጅ 30/05/2002 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ |
|
|
ወንድማገኝ ከበደ እሬሶ |
38 |
ወ |
ሌቭል III በአውቶሞቲቭ ኤሌክትሪክሲቲ /ኤሌክትሮኒክስ ስርቪሲንግ/ ከኖኀ ቴ/ሙያ ኮሌጅ 04/12/2007፤ ሲኦሲ የሌቭል I |
9 ዓመት ከ7 ወር |
የሌቭል III ሲኦሲ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
ድ ድርጅቱ