Tender and Announcement
ደረጃ 4 ጀማሪ አውቶ መካኒክ
ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
ሰኔ 04 ቀን 2018 ዓ.ም.
ማስታወቂያ
ለድርጅታችን በጋራጅ አገልግሎት ማዕከል ስር ደረጃ 4 ጀማሪ አውቶ መካኒክ የሥራ መደብ ላይ የተመረጡት አቶ ዳግማዊ ፍቃዱ ሞትባይኖር ጥሪ ቢደረግም እስካሁን ድረስ መምጣት አልቻሉም፡፡
በዚሁ መሰረት እስከ ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ መጥተው ሪፖርታ ካላደረጉ ተጠባባቂ የምንጠራ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ድርጅቱ