Tender and Announcement
ቀን፡- ግንቦት 10/2018
በደረጃ 15 የአዋሽ ሰባት ደረጃ ሁለት ቅ/ፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የሥራ መደብ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ መሰረት የተወዳደሪዎች ማጠቃለያ የፈተና ውጤት ማሳወቅ
በምስራቅ (ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ስር የአዋሽ ሰባት ደረጃ ሁለት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 15 የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በሪፖርተር ጋዜጣና በአዋሽ ሰባት ቅ/ፍ የካቲት 22/2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ፈተና ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ መሆኑን እየገለጽን፤በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተራ ቁ. |
የአመልካቾች ስም |
የጹሑፍ ፈተና ከ 70% |
የቃለ መጠይቅ ፈተና 30% |
የስርዕተ ጾታ ማበረታቻ |
ጠ/ድምር100% |
መግለጫ |
|
|
ደሱ አብዲሳ |
56.7 |
25.2 |
0 |
81.9 |
ተመርጠዋል |
|
2. |
ፋስል ይበልጣል |
43.4 |
23.6 |
0 |
67 |
1ኛ ተጠባባቂ |
|
3 |
መለስ ብሩ |
46.9 |
18.8 |
0 |
65.7 |
2ኛ ተጠባባቂ |
|
4 |
ውብሽት ገ/ስላሴ |
44.8 |
18.6 |
0 |
63.4 |
3ኛ ተጠባባቂ |
ድ ድርጅቱ