ለአቦምሳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
06/02/2026
- 06/06/2026 |
በደረጃ 9ከፍተኛ አውቶ ኤሌክትሪሽያን
06/02/2026
- 06/08/2026 |

  

                                   

                                    

ቀን፡- ግንቦት 25 /2018 ዓ.ም

በጋራዥ አገልግሎት ማዕከል በደረጃ 9ከፍተኛ አውቶ ኤሌክትሪሽያን የሥራ መደብ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ ያመለከቱ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ

      በጋራዥ አገልግሎት ማዕከል ስር በደረጃ 9 ከፍተኛ አውቶ ኤሌክትሪሽያን አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውር እና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር ጋዜጣ መጋቢት 20/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው ቅዳሜ ግንቦት 29 ቀን 2018 ጠዋት 2፡30 ሰስለሆነ  ምርታማነት ማሻሻያ ልዕቀት ማዕከል እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡                     

ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-

ተ. ቁ

የአመልካቾች ሙሉ ስም

የትምህርት ደረጃና ዓይነት

ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ  የሥራ ልምድ

የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ /መግለጫ/

አለኸኝ ምህረቴ ታዬ

54

ዲፕሎማ

በኤሌክትሪክሲቲ ከጀንራል ውንጌት 20/10/88

6 ዓመት ከ1 ወር

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

መሀመድ ይመር ሐምዛ

40

ዲግሪ በኤሌክትሪካል ኤሌክትሮኒክስ ቴክኖሎጂ

ከኢትዮጵያ ቴክኒካ ዩንቨርስቲ 

22/04/2014

ዲፕሎማ አድቫንስ ኤሌክትሪክስቲ ቴክኒሽያን ከተግባረዕድ ቴ/ት/ኮሌጅ 30/05/2002

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

ወንድማገኝ ከበደ  እሬሶ

38

ሌቭል III በአውቶሞቲቭ ኤሌክትሪክሲቲ /ኤሌክትሮኒክስ ስርቪሲንግ/ ከኖኀ ቴ/ሙያ ኮሌጅ 04/12/2007፤ ሲኦሲ  የሌቭል I 

9 ዓመት

ከ7 ወር

የሌቭል III ሲኦሲ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል

  

                                            ድርጅቱ

Apply For Tender Document