Tender and Announcement
ቀን፡- ሰኔ 22/2018 ዓ.ም
ለሻሸመኔ ደረጃ አንድ ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ የሥራ መደብ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የጽሑፍ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች ውጤት መግለጫ
ድርጅታችን ለሻሸመኔ ደረጃ አንድ ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
አንድ ክፍት የሥራ መደብ በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር
ጋዜጣ ግንቦት 16/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መሠረት
ተወዳዳሪዎች የጽሑፍ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች ያገኙት ውጤት እንደሚከተለው
የተገለጸ ሲሆን፣ የቃለ መጠይቅ ፈተና የሚሰጠው ሐሙስ ሰኔ 25/2018 ዓ.ም
ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ስለሆነ በሰው ኃብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ
እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት
ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት
እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተ. ቁ |
የአመልካቾች ሙሉ ስም |
የጽሑፍ ፈተና ውጤት ከ70% |
|
|
መሠረት አየነው ቁምሌ |
49 |
|
|
ጫላ ታዬ ዋቅጅራ |
49 |
ድ ድርጅቱ