Tender and Announcement
ደረጃ 9 የህግ ባለሙያ
ለመቱ ደረጃ ሁለት ቅ/ፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 ገንዘብ ያዥ
በደረጃ 15 የአዋሽ ሰባት ደረጃ ሁለት ቅ/ፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
ወልዲያ በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
ደረጃ 11 የህግ ባለሙያ
ደረጃ 13 የህግ ባለሙያ
ለመሐልሜዳ በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ part-2
ለአርባምንጭ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ
ደረጃ 6 ሲኒየር ሴክሬታሪ
ደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም
በህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ 9 የህግ ባለሙያ የሥራ መደብ የተወዳደሩ ሠራተኞች አጠቃላይ ውጤት
በህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ 9 የህግ ባለሙያ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በደረጃ እድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር ጋዜጣ ህዳር 28/2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መሠረት፣ የጹሑፍ እና ቃለ መጠይቅ ፈተና ወስደው ያገኙት አጠቃላይ ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፤ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 የሥራ ቀናት ውስጥ እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
የጽሑፍና የቃለ መጠይቅ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ውጤት መግለጫ
|
ተራ ቁ. |
የተወዳዳሪዎች ስም |
የጽሁፍ ፈተና ከ70% |
የቃለ መጠይቅ ፈተና ከ30% |
የስርዓተ ጾታ ማበረታቻ |
ጠቅላላ ድምር ከ100% |
መግለጫ |
|
1 |
ተስፋዬ አብርሃም ተክሌ |
53.9 |
26.25 |
0 |
80.15 |
ተመርጠዋል |
|
2 |
ህይወት ደረጄ ፉፋ |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
ድርጅቱ