ለሻሸመኔ ደረጃ አንድ ቅ/ፍ በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ
08/13/2026
- 08/19/2026 |
ለድሬዳዋ ደረጃ አንድ ቅ/ፍ በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ
08/13/2026
- 08/19/2026 |
ለፈረንሳይ ደረጃ ሁለት ቅ/ፍ በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ
08/13/2026
- 08/19/2026 |
ለመርካቶ ደረጃ አንድ ቅ/ፍ በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ
08/13/2026
- 08/19/2026 |

                                   

ሰኔ  07 ቀን 2018 ዓ.ም

ለድሬዳዋ ደረጃ አንድ ቅ/ፍ በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ የሥራ መደብ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎችን አጠቃላይ ውጤት

በምስራቅ ዲስትሪክት ጽ/ቤት፣ በድሬዳዋ ደረጃ አንድ ቅ/ጽ/ቤት ስር በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በደረጃ እድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር ጋዜጣ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም እና በድሬዳዋ ቅ/ፍ ሐምሌ 1/2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መሠረት፣ ፣ የጹሑፍ እና ቃለ መጠይቅ ፈተና ወስደው ያገኙት አጠቃላይ ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፤ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 የሥራ ቀናት ውስጥ እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡

የጽሑፍና የቃለ መጠይቅ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ውጤት መግለጫ

ተራ ቁ.

የተወዳዳሪዎች ስም

የጽሁፍ ፈተና ከ70%

የቃለ መጠይቅ ፈተና ከ30%

የስርዓተ ጾታ ማበረታቻ

ጠቅላላ ድምር  ከ100%

መግለጫ

ማህደር ቦጋለ ተሰማ

49

19.8

3

71.8

ተመርጠዋል

ኢሳያስ ገደፋ ገላዬ

39.2

26.4

0

65.6

1ኛ ተጠባባቂ

ይርጋ ታደሰ ምልኬ

49

16.4

0

65.4

2ኛ ተጠባባቂ

እድላዊት ባትሪ ወልዱ

36.4

5.4

3

44.8

በአጠቃላይ ውጤት ከ55 በታች ስላመጡ አልተመረጡም

ምስጋና ሙላቴ አቢቲ

58.8

ለቃለ መጠይቅ ፈተና ስላልተገኙ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

መዓዛ ተስፋዬ ኪ/ማርያም

30.8

በጽሑፍ ፈተና ውጤት ከ50% በታች በመሆኑ

ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ታሪኩ ቢዘንጋው ምላርግህ

28

በጽሑፍ ፈተና ውጤት ከ50% በታች በመሆኑ

ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ትዕግስት ፍቃዱ አየለ

ለጽሑፍ ፈተና ስላልተገኙ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ሜሮን ተስፋ ዘበነ

ለጽሑፍ ፈተና ስላልተገኙ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ዓወት ኃይሉ ግደይ

ለጽሑፍ ፈተና ስላልተገኙ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

                                              

                                                     ድርጅቱ

Apply For Tender Document