Tender and Announcement
የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ.ም.
ለአሰላ ደረጃ አንድ ቅ/ፍ ጽ/ቤት ስር በደረጃ 5 ገንዘብ ያዥ ሥራ መደብ ላይ የተወዳደሩ አመልካቾች አጠቃላይ የውድድር ውጤት
በደቡብ (ሻሸመኔ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት፣ በአሰላ ደረጃ አንድ ቅ/ፍ ጽ/ቤት ስር በደረጃ 5 ገንዘብ ያዥ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ አመልካቾች አጠቃላይ የውድድር ውጤት ከዚህ በታች የተገለፀ ሲሆን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ3 ቀናት ውስጥ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
የጽሑፍና የቃለ መጠይቅ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ውጤት መግለጫ
|
ተራ ቁ. |
የተወዳዳሪዎች ስም |
የጽሁፍ ፈተና ከ70% |
የቃለ መጠይቅ ፈተና ከ30% |
የስርዓተ ጾታ ማበረታቻ |
ጠቅላላ ድምር ከ100% |
መግለጫ |
|
1 |
ሹራ ኢዶኦ ኦዳ |
67.58 |
24.8 |
0 |
92.38 |
ተመርጠዋል |
|
2 |
ግርማ መዓዛ ገብረማርያም |
46.66 |
21.8 |
0 |
68.46 |
1ኛ ተጠባባቂ |
|
3 |
አይናለም አስገዶም አደራ |
36.16 |
16.8 |
3 |
55.96 |
2ኛ ተጠባባቂ |
|
4 |
አገሬ ስማቸው ካሴ |
30.33 |
በሰው ኃብት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 43 ተራ ቁጥር 5 መሠረት ከ100% የተሰጠውን ፈተና ከ50% በታች ውጤት ስላመጡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|||
|
5 |
ትዝታ አበራ ኃብተማርያም |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልተገኙ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
ድርጅቱ