የአቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ Duplicate 1
01/28/2026
- 02/04/2026 |
የአዲግራት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ
01/28/2026
- 02/04/2026 |
የአቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ
01/28/2026
- 02/04/2026 |
ለመሐልሜዳ በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ part-2
12/16/2025
- 12/19/2025 |
ለአርባምንጭ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ
12/05/2025
- 12/19/2025 |
ደረጃ 6 ሲኒየር ሴክሬታሪ
12/05/2025
- 12/19/2025 |
ደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
12/05/2025
- 12/19/2025 |
ደረጃ 9 የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያ
12/03/2025
- 12/19/2025 |

 

     ጥር 20/2018 ዓ.ም

የአቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ የሥራ መደብ ተወዳደሩ ሠራተኞች አጠቃላይ ውጤት

 ድርጅታችን በምስራቅ (ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ስር ለአቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ ለመቅጠር በአቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት መስከረም 19/2018 ዓ.ም እና በሪፖርተር ጋዜጣ መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ.ም  በወጣው  የውጭ ቅጥር  ማስታወቂያ  መስፈርቱን  አሟልተው  የጽሁፍ፣  የቃለ-መጠይቅ  ፈተና ወስደው ያገኙት አጠቃላይ ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፤ በውድድሩ ቅሬታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 3 የሥራ ቀናት ውስጥ እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡

የጽሁፍ እና የቃለ መጠይቅ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ውጤት መግለጫ፡-

                                                                                                                                      

                                                           

ተራ ቁ.

የተወዳዳሪዎች ስም

የጽሁፍ ፈተና ከ70%

የቃለ መጠይቅ ፈተና ከ30%

የስርዓተ ጾታ ማበረታቻ

ጠቅላላ ድምር  ከ100%

መግለጫ

 

እንዳለ አለሙ ጐፌ

48

24.7

-

72.7

ተመርጠዋል

አባስ ኡመር ከድር

42

12.7

-

54.7

1ኛ ተጠባባቂ

ከድር ቃሲም መሐመድ

38

15.3

-

53.3

2ኛ ተጠባባቂ

አዳነ ፀጋ ደሴ

36

16

-

52

3ኛ ተጠባባቂ

ትዝታ ኃይሌ ተፈራ

30

የጽሁፍ ፈተና ውጤት 50% በታች በመሆኑ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

አስኳል ገመቹ ደበሌ

15

የጽሁፍ ፈተና ውጤት 50% በታች በመሆኑ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

አሳምነው ንጉሴ ወርቁ

ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

አብድርሽኩር ሙባረክ ህያር

ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

ኢዩኤል ክንፈ ሐድጉ

ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

                                                                                                                                                                                                                  ድርጅቱ

Apply For Tender Document