Tender and Announcement
ቀን፡- መጋቢት 15 /2018 ዓ.ም
ለንፋስ መውጫ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ በውጭ ቅጥር ለማሟላት ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ
በሰሜን (ደ/ማርቆስ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለንፋስ መውጫ ደረጃ ሁለት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በቅጥር ለማሟላት በንፋስ መውጫ ቅ/ፍ የካቲት 12/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ የተመዘገቡ ተወዳዳሪዎች ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣ መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው ሐሙስ መጋቢት 17/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ስለሆነ በስው ሐብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተራ ቁ. |
የአመልካቾች ስም |
ጾ ታ |
እ ድ ሜ |
የት/ት ዓይነትና ደረጃ |
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ |
የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ |
|
|
ሰይድ ይመር እንድሪስ |
ወ |
31 |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ27/10/2011 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ተመስገን ሸሸጌ ታረቀኝ |
ወ |
24 |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከወላይታ ዩኒቨርሲቲ በ12/06/2017 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ሰበለወርቅ አየሁ አስፌ |
ሴ |
24 |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከደ/ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ13/10/2017 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ሀብታሙ እንይ መስፍን |
ወ |
27 |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በ24/10/2014 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ተስፋዬ ሀብቴ አለምኔ |
ወ |
26 |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከደ/ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ13/10/2017 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ይበልጣል መኳንንት አለሙ |
ወ |
28 |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ በ23/04/2013 |
2 ዓመት |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ብርቱካን ፍቃዱ ደሴ |
ሴ |
26 |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ18/07/2017 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
መርከብ አለባቸው ተሾመ |
ወ |
25 |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከደ/ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ13/10/2017 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
አዲስዓለም ፀጋ ገላው |
ሴ |
27 |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በ06/06/2013 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
አንደበት ገረመው ይመር |
ወ |
31 |
ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በ27/06/2013 |
2 ዓመት ከ5 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ፀጋዬ ውቤ ባንቲደር |
ወ |
29 |
ዲግሪ በኮምፒዩተር ሳይንስ ከደ/ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ27/05/2013 |
|
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
ድ ድርጅቱ