Tender and Announcement
የአቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ
የአዲግራት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ
የአቦምሳ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ
ለአዋሽ ሰባት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 15 ቅርንጫፍ ኃላፊ
ለመሐልሜዳ በደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ part-2
ለአርባምንጭ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ
ደረጃ 6 ሲኒየር ሴክሬታሪ
ደረጃ 7 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ
ደረጃ 9 የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያ
ቀን፡- ጥር 20 ቀን 2018 ዓ.ም
ለአዋሽ ሰባት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 15 ቅርንጫፍ ኃላፊ የሥራ መደብ በውጭ ቅጥር ለፁሁፍ ፈተና ውጤትና ለቃለ መጠይቅ የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ዝርዝር
ድርጅታችን በምስራቅ (ድሬዳዋ) ዲስትሪክት ስር ለአዋሽ ሰባት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 15 ቅርንጫፍ ኃላፊ ለመቅጠር ህዳር 10 ቀን 2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መስፈርቱን አሟልተው የጽሁፍ ፈተና ወስዳችሁ ለቃለ-መጠይቅ ፈተና የተመረጣችሁ አመልካቾች ቃለ-መጠይቅ የሚሰጠው አርብ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡ዐዐ ሰዓት ስለሆነ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት በሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
|
|
|
ተ. ቁ |
የአመልካቾች ሙሉ ስም |
የጽሑፍና የፈተና ከ70% |
መግለጫ |
|
1 |
አበራ ኤለ ገመዳ |
46.2 |
ለቃለ መጠይቅ ፈተና ተመርጠዋል፤ |
|
2 |
መሐመድ ሄሪ አሊ |
25.9 |
የፁሀፍ ፈተና ዝቅተኛ ስለሆነ የውድድር ውጭ ሆነዋል |
ድርጅቱ