ኢኢግልድ ለመንግስትና የግል ድርጅቶች ሠራተኞች የስንዴ ዱቄት በተመጣጣኝ ዋጋ አቀረበ
EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals
13/05/2024
EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals
10/05/2024
EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo
09/05/2024
EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar
15/02/2024
Members of the Standing Committee on Trade and Industry of the House of peoples Representatives visited EIIDE
29/01/2024
EIIDE conducted Six month Plan performance Evaluation
17/01/2024
Sales Announcement
27/11/2023
Announcement regarding the supply of premix needed to enrich cooking oil with vitamins
06/11/2023
EIIDE evaluates its first quarter plan performance at Elilly Hotel
06/11/2023
Notice
25/10/2023
EIIDE donated 4.2 million birr sanitary pad
17/10/2023
EIIDE offered 16.5 million liters of edible oil at a reasonable price
14/09/2023
EIIDE conducted an evaluation of the of the 2022/23 fiscal year plan and the next year's plan of the enterprise
23/08/2023
Members of the Management Board visited projects of EIIDE
31/07/2023
Managers and Employees of EIIDE Conducted Green Legacy
27/07/2023
EIIDE has launched a women's workers forum
20/07/2023
ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
11/04/2023
ኢኢግልድ ለ33 የድርጅቱ ባለሙያዎች የጥራት ሥራ አመራር ሥርዓት ልማትና ትግበራ ስልጠና ሠጠ
23/03/2023
ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ ፕሮጀክቶች ግንባታ ገብኝት ተካሄደ
18/01/2023
አርአያነት ያለው ተግባር
14/09/2022
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በገበያው ላይ የሚታየውን የሸቀጦች ዋጋ ንረትና የአቅርቦት ችግር ለማርገብ በመሠረታዊ የምግብ ምርቶች ላይ እየሰራ እንደሚገኝና በተለይም የስንዴ ዱቄትና የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ እያሰራጨ እንደሚገኝ የድርጅቱ ሽያጭ ዘርፍ ሚያዚያ 13 ቀን 2013 አስታወቀ፡፡
የድርጅቱ ሽያጭ ዘርፍ እንዳስታወቀው ኢኢግልድ ከአድአ ዱቄት ፋብሪካ ባለ 50፣ 25 እና 10 ኪሎ ግራም 1ኛ ደረጃ የስንዴ ዱቄት ተረክቦ በመጋዘኑ እንዲገባ ያደረገ ሲሆን በያዝነው ሳምንት በአዲስ አበባና በዙሪያዋ በሚገኙ ከተሞች በሚገኙ የድርጅቱ ቅርንጫፎች ምርቱን ለማሰራጨትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል፡፡
በተያያዘም በአዲስ አበባ ከሶማሌ ተራ፣ በርበሬ ተራና ጨው በረንዳ ቅርንጫፎች በስተቀር በስምንት የድርጅቱ ቅርንጫፎች ለህብረተሰቡ የስንዴ ዱቄት ሽያጭ ይከናወናል፡፡
በተጨማሪም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የመንግስትና የግል ድርጅቶች የሰራተኞቻቸውን ዝርዝር በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ደብዳቤያቸውን በማቅረብ ግዢ መፈጸም እንደሚችሉ ተገልጷል፡፡
ባለፉት ሶስት ወራት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ በርካታ የመንግስትና የግል ድርጅቶች ሠራተኞች ባለ 5 ሊትር ፈሳሽ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በአገራችን በተለይም በመሠረታዊ ሸቀጦች ላይ የሚታየውን የዋጋ ንረት ለማርገብና የአቅርቦት ችግር ለመቅረፍ እየሠራ የሚገኝ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡