News & Events
EIIDE became the highest awardee of the Abyssinian Industrial Award
22/07/2024
Managers and employees of the Public Enterprises Holding and Administration and responsible institutions conducted sapling planting
20/07/2024
EIIDE conducted Ten-month plan implementation and 2024/25 corporate plan review of central and western districts
20/05/2024
EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals
13/05/2024
EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals
10/05/2024
EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo
09/05/2024
EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar
15/02/2024
Members of the Standing Committee on Trade and Industry of the House of peoples Representatives visited EIIDE
29/01/2024
EIIDE conducted Six month Plan performance Evaluation
17/01/2024
Sales Announcement
27/11/2023
Announcement regarding the supply of premix needed to enrich cooking oil with vitamins
06/11/2023
EIIDE evaluates its first quarter plan performance at Elilly Hotel
06/11/2023
Notice
25/10/2023
EIIDE donated 4.2 million birr sanitary pad
17/10/2023
EIIDE offered 16.5 million liters of edible oil at a reasonable price
14/09/2023
EIIDE conducted an evaluation of the of the 2022/23 fiscal year plan and the next year's plan of the enterprise
23/08/2023
Members of the Management Board visited projects of EIIDE
31/07/2023
Managers and Employees of EIIDE Conducted Green Legacy
27/07/2023
EIIDE has launched a women's workers forum
20/07/2023
ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
11/04/2023
ኢኢግልድ የአቢሲኒያ ኢንዱስትሪዎች ሽልማት ከፍተኛ ተሸላሚ ሆነ
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአቢሲኒያ የሽልማት ድርጅት በኢንዱስትሪ ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ኢንዱስትሪዎች፣ ድርጅቶችና ኩባንያዎች ለመሸለም ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም በኢንተር ላግዠሪ ሆቴል በተዘጋጀው የእውቅና ስነ ስርዓት ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በወርቅ ደረጃ ተሸላሚ ሆነ፡፡
በዝግጅቱ የዕለቱ የክብር እንግዳ፣ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዘዳንትና የአቢሲኒያ ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ሽልማቱን ሰጥተዋል፡፡
ሽልማቱን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የተረከቡ ሲሆን ድርጅቱ በኢንዱስትሪ ግብዓቶችና ውጤቶች አቅርቦትና ስርጭት ለዓመታት በሰጠው አገልግሎት እንዲሁም ጥራትንና ደንበኞችን ማዕከል በማድረግ ላከናወናቸው ተግባራት ሽልማቱ እንደተሰጠው ተገልጿል፡፡
በሽልማቱ ሥነ ስርዓት ላይ የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ድርጅቱን ውጤታማ ለማድረግ በሰጡት ጠንካራ አመራር የወርቅ ሜዳልያ፣ ኒሻንና ሰርተፍኬት ተበርክቶላቸዋል፡፡ በተያያዘም ለ12 መካከለኛ አመራሮች፣ የቅርንጫፍ ሃላፊዎችና ቡድን መሪዎች ሜዳልያና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን እንደተቋም በወርቅ ደረጃ ድርጅቱ ዋንጫና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡
በዚህ የሽልማት ስነ ስርዓት 33 ኢንዱስትሪዎች፣ ድርጅቶችና ኩባንያዎች እንዲሁም ድርጅቶቹን ለዚህ ያበቁ አመራሮችና ባለሙያዎቻቸው ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ደርጅት የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን ከአገር ውስጥና ከውጭ አገር በመግዛት ማቅረብና በሂደትም በአገር ውስጥና በውጭ አገር የኢንዱስትሪ ግብዓቶችን በማምረት ለማቅረብ የተቋቋመ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው፡፡