ደረጃ 11 የህግ ባለሙያ
ጥር 25 ቀን 2018 ዓ.ም
በደረጃ 11 ከፍተኛ የህግ ባለሙያ የሥራ መደብ ላይ የፁሁፍ ፈተና የተመረጡ
አመልካቾች ዝርዝር
በህግ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ስር በደረጃ 11 ከፍተኛ የሕግ ባለሙያ በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በቅጥር በሪፖርተር ጋዜጣ ህዳር 28 ቀን 2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ አመልካቾች ዝርዝር እንደሚከተለው ያቀረብን ሲሆን፣ ፈተናው የሚሰጠው ሐሙስ ጥር 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት በሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ እያሳሰብን፣ በውድድሩ ቅሬታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 3 የሥራ ቀናት በሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡
ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-
|
ተራ ቁ. |
የአመልካቾች ስም |
ጾ ታ |
እ ድ ሜ |
የት/ት ዓይነትና ደረጃ |
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ |
የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ |
|
|
ክፍሎም ወ/ትንሳኤ የማታው |
37 |
ወ |
ዲግሪ በሕግ ከሀረማያ ዩኒቨርሲቲ 01/11/1998 |
10 ዓመት ከ6 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ሱራፌል ወንድሙ አያሌው |
34 |
ወ |
ዲግሪ ሕግ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ25/10/2008 |
8 ዓመት ከ3 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ኤልያስ አብይ ኃይለገብርኤል |
|
ወ |
ዲግሪ ሕግ ከወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በ20/10/2007 |
7 ዓመት ከ4 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ያዕቆብ ደገፋ ወንዴ |
|
ወ |
ዲግሪ በሕግ ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ በ18/10/2006 |
6 ዓመት ከ4 ወር |
የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለፈተና ይቅረቡ |
|
|
ሳሙኤል መስፍን ካህሳይ |
|
ወ |
ዲግሪ ሕግ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ29/10/2005 |
|
የተጠየቀውን ቀጥታ አግባብ የሥራ ልምድ ስለሌላቸው ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
ድርጅቱ