የአዲግራት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ
ጥር 20/2018 ዓ.ም
የአዲግራት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ የሥራ መደብ ተወዳደሩ ሠራተኞች አጠቃላይ ውጤት
ድርጅታችን በሰሜን (ደ/ማርቆስ) ዲስትሪክት ስር ለአዲግራት ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ ለመቅጠር በአዲግራት ቅ/ፍ መስከረም 19/2018 ዓ.ም እና በሪፖርተር ጋዜጣ መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መስፈርቱን አሟልተው የጽሁፍ፣ የቃለ-መጠይቅ ፈተና ወስደው ያገኙት አጠቃላይ ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፤ በውድድሩ ቅሬታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 3 የሥራ ቀናት ውስጥ እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
የጽሁፍ እና የቃለ መጠይቅ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ውጤት መግለጫ፡-
|
ተራ ቁ. |
የአመልካቾች ስም |
የጽሁፍ ፈተና ከ70% |
የቃለ መጠይቅ ፈተና ከ30% |
የስርዓተ ጾታ ማበረታቻ |
ጠቅላላ ድምር ከ100% |
መግለጫ |
|
እየሩሳሌም አማረ ኃይሉ |
46 |
26.25 |
3 |
75.25 |
ተመርጠዋል |
|
|
|
ሰለሙን ገ/ሚካኤል ገ/ዝጊ |
58 |
14.75 |
- |
72.75 |
1ኛ ተጠባባቂ |
|
|
ፍስሃ ተስፋዬ አባይ |
55 |
14 |
- |
69 |
2ኛ ተጠባባቂ |
|
|
ሰመረ አለም ገ/አነንያ |
45 |
16 |
- |
61 |
3ኛ ተጠባባቂ |
|
|
ብርሃነ በሪሁ ገ/ሃዋርያ |
42 |
በቂ ተወዳዳሪ በመኖሩ ለቃለ መጠይቅ ፈተና ያልተመረጡ |
|||
|
|
መኮንን ይመሰል ተስፋይ |
37 |
በቂ ተወዳዳሪ በመኖሩ ለቃለ መጠይቅ ፈተና ያልተመረጡ |
|||
|
|
ሃሪያ ብርሃነ ወ/ገብኤል |
33 |
የጽሁፍ ፈተና ውጤት ከ50% በታች በመሆኑ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|||
|
|
ዩርዳኖስ ገ/ማርያም ወ/ስለሴ |
12 |
የጽሁፍ ፈተና ውጤት ከ50% በታች በመሆኑ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|||
|
|
ፍስሃ ተስፋአለም ሃይለ |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
|
|
ሚካኤል ብርሃነ ግደይ |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
ድርጅቱ