የኢኢግልድ አመራሮች በወረኢሉ ግንባር በመገኘት ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አበረከቱ::
ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ
21/05/2026
ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።
16/03/2026
Financial and Audit Report 2023/24
25/03/2026
Financial and Audit Report 2022/23
25/03/2026
ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
16/03/2026
Training on ERP System had been given to employees of EIIDE
09/03/2026
Recognition was given to districts and branches that achieved outstanding performance in six months.
27/01/2026
Training on procurement performance guidelines and change management has been given
10/11/2025
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025
- የድርጅቱ አመራሮችና ሰራተኞች የአንድ ወር ደሞዛቸውን ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ ሰጥተዋል::
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች ለሶስተኛ ጊዜ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ እንዲሰጥ በመወሰን ገንዘቡን ደረቅ ስንቅና ሌሎች ድጋፎችን በማዘጋጀት ህዳር 21 ቀን 2014 ዓ.ም በወረኢሉ ግንባር በአካል በመገኘት በድጋፍ መልክ አቀረቡ፡፡
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በዓይነት ያዘጋጁት ደረቅ ራሽኖች በሶ እና ብስኩት ሲሆን በተጨማሪም የታሸገ ውሃ እና የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች በድጋፉ ተካትተዋል፡፡
የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች በተሰባሰበው ብር 4.8 ሚሊዮን ብር ያዘጋጁትን ደረቅ ራሽኖች በማደራጀት በወረኢሉ ግንበር ያደረጉት ድጋፍ የመጀመሪያው ሲሆን በቀጣይም በተለያዩ የጦር ግንበሮች በአካል በመገኘት ለሠራዊቱ እንዲደርስ የማድረግ ስራዎች እንደሚሰሩ ታውቋል፡፡
የኢኢግልድ ዋና ስራ አሰፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የተዘጋጀውን ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊት ተወካይ ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት የተካሄደው የድጋፍ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ሲሆን አገራችን ተገዳ የገባችበት ጦርነት በድል እስኪጠናቀቅ የድርጅታችን አመራሮችና ሠራተኞች ድጋፋቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ፡፡
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ሀገራችን የገጠሟትን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች መነሻ በማድረግ አገራዊ ግዴታውን ለመወጣት በተለያዩ ጊዜያት የገንዘብና የዓይነት ድጋፎችን ማድረጉ ይታወቃል፡፡
