ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ Duplicate 2

21/05/2026

ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ

21/05/2026

ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

16/03/2026

Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

09/03/2026

በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

27/01/2026

በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ

10/11/2025

የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 69 results.

ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በዋና /ቤት፣ በማዕከላዊና በምሥራቅ ዲስትሪክቶች ከሚሰሩ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር 2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና በተከለሰው የቀሪዎቹ ወራት ዕቅድ ላይ መጋቢት 30 ቀን 2015 . በቢሾፍቱና በአዳማ ከተሞች ውይይትና ግምገማ አካሔደ።

በቢሾፍቱ የተካሔደውን የውይይት መድረክ አቶ ዘውዱ ከበደ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወካይ እና አቶ ዳዊት አዳነ የዋና ሥራ አስፈጻሚ /ቤት ሃላፊ የመሩት ሲሆን የተከናወነው ውይይት በድርጅቱ ቁልፍ ጉዳዮችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ የተጨበጠበትና ዉጤታማ እንደሆነ ተሳታፊዎችና ውይይቱን የመሩት ሃላፊዎች ገልፀዋል።

ይህ ውይይት ከዚህ ቀደምም በባህርዳር፣ ጅማና ሀዋሳ ከተሞችም ተከናውኗል፡፡