የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ
25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ
23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ
09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ
27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ
21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ
17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ
17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21
28/01/2025

ማስታወቂያ
25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ
26/12/2024

የኢኢግልድ የበላይ አመራሮችና ሃላፊዎች በግንባታ ላይ የሚገኘውን ዋና መ/ቤት ህንፃ ጎበኙ
02/12/2024

ኢኢግልድ በበጀት ዓመቱ አራት ወራት የዕቅዱን 96 በመቶ ማከናወኑ ተገለጸ
23/10/2024

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፖስታ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ
23/10/2024

በኢንዱስትሪ ግብዓቶች አቅርቦት ተግዳሮቶችና መፍትሄ ላይ ውይይት ተካሄደ
14/10/2024

እንኳን ደስ አላችሁ!!!
11/10/2024

ኢኢግልድ ላገኘው የ2016 በጀት ዓመት ስኬታማ አፈጻጸም ለአመራሮቹና ሠራተኞቹ እውቅና ሰጠ
26/08/2024

ኢኢግልድ የአቢሲኒያ ኢንዱስትሪዎች ሽልማት ከፍተኛ ተሸላሚ ሆነ
22/07/2024
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አመራሮችና ሠራተኞች የድርጅቱን የ2017 በጀት ዓመት ስኬታማ አፈጻጸምና የታላቁን ህዳሴ ግድብ መጠናቅ ምክንያት በማድረግ ዛሬ ጷግሜ 4 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ በድምቀት አከበሩ፡፡
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክብርት ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ በስነስርዓቱ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር እያከበርን ያለነው ይህ ክበረ በዓል በሁለት ምክንያቶች የተለየ እንደሆነ አመልክተው የመጀመሪያው የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሻራ ያረፈበትና የኢትዮጵያዊያን ዳግማዊ የአድዋ ድል መገለጫ የሆነው ታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቅ እና እንደተቋም በሁለተኛው የድርጅታችን ስትራቴጂክ እቅድ ማብቂያ ዓመት በሆነው 2017 በጀት ዓመት ዕቅዳችንን ካለፉት አራት ዓመታት በተሸለ ስኬት መፈጸማችን መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ድርጅቱ በበጀት ዓመት የዕቅዱን 112 በመቶ አፈጻጸም ያስመዘገበ መሆኑን ያመለከቱት የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ የተገኘው ውጤት የድርጅቱ አመራሮችና ሰራተኞች ቅንጅትና ትብብር መሆኑን ገልጸው ይህም ቅንጅትና ተናቦ መስራት በ2018 በጀት ዓመትም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡
በተያያዘም የኢኢግልድ ስራ አመራር ቦርድ አባልና የሥራ አመራር ቦርዱ ሰብሳቢ ተወካይ አቶ ሸዋን ግዛው ማሞ ባደረጉት ንግግር እንዳመለከቱት በዓሉ የሚከበርበት በዛሬ ዕለት የህዳሴ ግድቡ የተጠናቀቀበት፣ ኢኢግልድ ካለፉት 4 ዓመታት ወዲህ ከፍተኛ ውጤት የሰመዘገበበትና የአዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ መሆኑ የድርጅቱንና የሀገራችንን የወደፊቱን መጪ ጊዜ ብሩህ መሆኑን የሚያበስር እንደሆነ ገልጻው እንኳን ለዚህ አበቃችሁ ብለዋል፡፡
አያይዘውም ይህ ውጤት የድርጅቱ ጠንካራ አመራሮች ባለሙያዎችና ሠራተኞች እንደሆነ አመልክተው ይህም የመኔጅመንቱና የሰራተኞች ቅንጅት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አስተያታቸውን ሰጥተዋል፡፡
በመጨረሻም የድርጅቱ መሠረታዊ የሰራተኞች ማህበር ሊቀመንበር አቶ ግርማቸው ጫን ያለው ሰራተኞች በበጀት ዓመቱ ስላስመዘገቤት አመርቂ ውጤት፣ ስለማኔጅመንቴና የማህበሩ አመራሮች ተግባብቶ መስራት፣በቀጣይ የድርጅቱ ማኔጅመንትና የማህበሩ አመራሮች ትኩረት ሰጥተው በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ በማተኮር መልዕክታቸውን አቅርበዋል፡፡