Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

ሙያን መሠረት አድርጎ የሚሰጥ ተከታታይ ስልጠና ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለጸ

09/03/2026

በስድስት ወራት አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ዲስትሪክቶችና ቅርንጫፎች ዕውቅና ተሰጠ

27/01/2026

በመንግሥት የልማት ድርጀቶች የግዢ አፈጻጸም መመሪያና በለውጥ ሥራዎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉ ሥልጠና ተጠናቀቀ

10/11/2025

የኢኢግልድ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

20/10/2025

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

10/10/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የአመራሮች ስልጠና በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተካሔደ

25/09/2025

የኢኢግልድ የክር ማጠንጠኞ ማዕከል ሰራተኞች በፋብሪካዎች ተገኝተው የመስክ ጉብኝት አካሄዱ

23/09/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች የታላቁ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅና የሠራተኞችን ዓመታዊ በዓል አከበሩ

09/09/2025

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) በበጀት ዓመቱ ጠንካራ አፈጻጸም አስመዘገበ

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

በአገራዊና ተቋማዊ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሔደ

21/04/2025

የኢኢግልድ አመራሮችና ሠራተኞች ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ

17/03/2025

የኢኢግልድ ሽያጭ ቅርንጫፎችና ዲስትሪክቶች የስምንት ወራት አፈጻጸም ግምገማ ተካሄደ

17/03/2025

በግብዓት አቅርቦት ፓሊሲ፣ ስትራቴጅዎች እና ሌሎች ሰነዶች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

11/03/2025

Financial and Audit Report 2020/21

28/01/2025

ማስታወቂያ

25/10/2023

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ

26/12/2024

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 66 results.

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፖስታ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረሙ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅትና የኢትዮጵያ ፖስታ ድርጅት ያሏቸውን የመሠረተ ልማቶችና በጋራ ተጠቃሚ በሚያደርጓቸው የአሰራር ስርዓቶች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ጥቅምት 14 ቀን 2017 . በኢትዮጵያ ፖስታ /ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራረሙ፡፡

በፊርማ ስነሥርዓቱ የኢኢግልድ የኢንዱስትሪ ውጤቶች ግዢና ሽያጭ ዘርፍ /ዋና ሥራ አስፈጻሚ / አበባዬ ገዛኸኝ እንዲሁም በኢትዮጵያ ፖስታ የንግድ ዋና ስራ አስፈጻሚ / ትዕግስት በቀለ ድርጅቶቻቸውን በመወከል የመግባቢያ ሰነዱን ተፈራርመዋል፡፡

የኢትዩጵያ ፖስታ የረጅም ዓመታት ልምድና በመላ አገሪቱ 700 የሚጠጉ ቅርንጫፎች ያሉት የመንግስት የልማት ድርጅት ሲሆን በተመሳሳይ መልኩ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት 85 ዓመታት በላይ በንግዱ ዘርፍ የቆየና በመላ አገሪቱ 83 የሽያጭ ቅርንቻፎች ያሉት ድርጅት እንደሆነ በሁለቱም ድርጅቶች የበላይ አመራሮች ተነስቷል፡፡

ሁለቱም ድርጅቶች ያሏቸውን ይህንን እምቅ አቅም በመጠቀም ድርጅቶቻቸው የሚሰጧቸውን አገልግሎቶች ማማሳደግና ማሻሻል የሚቻልበትን አሰራር መዘርጋት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው የጋራ መግባባት ላይ ተደርሶ ወደ ስራ እንደተገባም የተገለጸ ሲሆን ይህም ድርጅቶቹ ያሏቸውን የመሠረተ ልማቶችና ያሏቸውን የአሰራር ስርዓቶች በመጋራት የድርጅቶቻቸውን ተጠቃሚነት ማረጋገጥና የሀገርን ሐብት በአግባቡ ሥራ ላይ ማዋል ተገቢ እንደሆነ የድርጅቶቹ አመራሮች በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ አመላክተዋል፡፡

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ግብዓት የሚያቀርብና ያመረቷቸውን ምርቶችም ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርብ የመንግስት የልማት ድርጅት ሲሆን በተመሳሳይ መልኩ የኢትዮጵያ ፖስታ ደግሞ በአገራችን የፖስታ፣ የሎጀሰቲክስና ትራንስፖርት፣ የመንገድ ፈንድ ክፍያ፣ የብሔራዊ መታወቂያ እና የሰርተፍኬት ዕድሳት አገልግሎቶችን የሚሰጥ የመንግስት የልማት ድርጅት እንደሆነ ይታወቃል፡፡