ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ

21/05/2026

ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ

21/05/2026

ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

16/03/2026

Financial and Audit Report 2023/24

25/03/2026

Financial and Audit Report 2022/23

25/03/2026

ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

16/03/2026

Training on ERP System had been given to employees of EIIDE

09/03/2026

Recognition was given to districts and branches that achieved outstanding performance in six months.

27/01/2026

Training on procurement performance guidelines and change management has been given

10/11/2025

EIIDE's first quarter performance was announced as successful.

20/10/2025

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award

10/10/2025

Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy

25/09/2025

EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits

23/09/2025

EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day

09/09/2025

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year

27/08/2025

Financial and Audit Report 2021/22

12/05/2025

Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements

21/04/2025

EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.

17/03/2025

EIIDE conducted Eight-month plan performance review

17/03/2025

Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given

11/03/2025

— 20 Items per Page
Showing 1 - 20 of 69 results.

ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በዋና /ቤት፣ በማዕከላዊና በምሥራቅ ዲስትሪክቶች ከሚሰሩ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር 2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና በተከለሰው የቀሪዎቹ ወራት ዕቅድ ላይ መጋቢት 30 ቀን 2015 . በቢሾፍቱና በአዳማ ከተሞች ውይይትና ግምገማ አካሔደ።

በቢሾፍቱ የተካሔደውን የውይይት መድረክ አቶ ዘውዱ ከበደ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወካይ እና አቶ ዳዊት አዳነ የዋና ሥራ አስፈጻሚ /ቤት ሃላፊ የመሩት ሲሆን የተከናወነው ውይይት በድርጅቱ ቁልፍ ጉዳዮችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ የተጨበጠበትና ዉጤታማ እንደሆነ ተሳታፊዎችና ውይይቱን የመሩት ሃላፊዎች ገልፀዋል።

ይህ ውይይት ከዚህ ቀደምም በባህርዳር፣ ጅማና ሀዋሳ ከተሞችም ተከናውኗል፡፡