ኢኢግልድ የ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ
21/05/2026
ለኢኢግልድ ሠራተኞች በሙሉ
21/05/2026
ድርጅቱ ተልዕኮውን በተሟላ ሁኔታ ለማሳካትና በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪነቱን ለማጠናከር የጀመራቸውን ጥረቶች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።
16/03/2026
Financial and Audit Report 2023/24
25/03/2026
Financial and Audit Report 2022/23
25/03/2026
ኢኢግልድ የ2018 በጀት ዓመት 8 ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሄደ
16/03/2026
Training on ERP System had been given to employees of EIIDE
09/03/2026
Recognition was given to districts and branches that achieved outstanding performance in six months.
27/01/2026
Training on procurement performance guidelines and change management has been given
10/11/2025
EIIDE's first quarter performance was announced as successful.
20/10/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) Receives Platinum Level Award
10/10/2025
Managers and experts of Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise(EIIDE) participated on training held at the African Leadership Excellence Academy
25/09/2025
EIIDE Yarn Processing Center staffs conducted field visits
23/09/2025
EIIDE leaders and employees celebrated the completion of the Grand Renaissance Dam and annual workers' day
09/09/2025
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (EIIDE) highlighted for strong performance for the 2024/25 budget year
27/08/2025
Financial and Audit Report 2021/22
12/05/2025
Nine-month Performance Review Session Highlights Considerable Achievements
21/04/2025
EIIDE leaders and employees celebrated International Women's Day.
17/03/2025
EIIDE conducted Eight-month plan performance review
17/03/2025
Awareness creation on Industrial Input policy and strategy was given
11/03/2025
Published 4/11/23
6179 Views
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በዋና መ/ቤት፣ በማዕከላዊና በምሥራቅ ዲስትሪክቶች ከሚሰሩ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በ2015 በጀት ዓመት የስምንት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና በተከለሰው የቀሪዎቹ ወራት ዕቅድ ላይ መጋቢት 30 ቀን 2015 ዓ.ም በቢሾፍቱና በአዳማ ከተሞች ውይይትና ግምገማ አካሔደ።
በቢሾፍቱ የተካሔደውን የውይይት መድረክ አቶ ዘውዱ ከበደ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ተወካይ እና አቶ ዳዊት አዳነ የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ሃላፊ የመሩት ሲሆን የተከናወነው ውይይት በድርጅቱ ቁልፍ ጉዳዮችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ የተጨበጠበትና ዉጤታማ እንደሆነ ተሳታፊዎችና ውይይቱን የመሩት ሃላፊዎች ገልፀዋል።
ይህ ውይይት ከዚህ ቀደምም በባህርዳር፣ ጅማና ሀዋሳ ከተሞችም ተከናውኗል፡፡

