News & Products
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ
26/12/2024
Managers and Employees of EIIDE visited the new head office under construction
02/12/2024
EIIDE secured 1.94 Billion Birr on the four months of the fiscal year
23/10/2024
Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise and Ethiopian Post signed a memorandum of understanding
23/10/2024
A discussion was held on the challenges and solutions of the supply of industrial inputs
14/10/2024
Congratulations !!
11/10/2024
EIIDE awarded its management and employees for the successful performance of the 2023/24 fiscal year
26/08/2024
EIIDE became the highest awardee of the Abyssinian Industrial Award
22/07/2024
Managers and employees of the Public Enterprises Holding and Administration and responsible institutions conducted sapling planting
20/07/2024
EIIDE conducted Ten-month plan implementation and 2024/25 corporate plan review of central and western districts
20/05/2024
EIIDE Reviewed it's Strategic Plan and other operating manuals
13/05/2024
EIIDE is Reviewing it's Strategic Plan and other operating manuals
10/05/2024
EIIDE participated in 'Ethiopia Tamrt' Expo
09/05/2024
EIIDE participated in the 10th International Cooperatives Exhibition and Bazaar
15/02/2024
Members of the Standing Committee on Trade and Industry of the House of peoples Representatives visited EIIDE
29/01/2024
EIIDE conducted Six month Plan performance Evaluation
17/01/2024
Sales Announcement
27/11/2023
Announcement regarding the supply of premix needed to enrich cooking oil with vitamins
06/11/2023
EIIDE evaluates its first quarter plan performance at Elilly Hotel
06/11/2023
Notice
25/10/2023
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የበላይ አመራሮች ከኢኢግልድ አመራሮች ጋር ውይይትና የስራ ጉብኝት አካሄዱ
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሪት መለከት ሰሀሉ የተመራ የተቋሙ የበላይ አመራሮች ቡድን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት በቅርቡ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር እንዲካተት መደረጉን መሰረት በማድረግ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የበላይ አመራሮች ጋር ታህሳስ 16 ቀን 2017 ዓ.ም የትውውቅ እና የሥራ ጉብኝት አካሄዱ፡፡
በዕለቱ የኢኢግልድ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የሺመቤት ነጋሽ የድርጅቱን አጠቃላይ ሁኔታ የሚገልጽ አጭር ሪፖርት ያቀረቡ ሲሆን ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አመራሮችም ሪፖርቱን መነሻ በማድረግ ማብራሪያ በሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎች ቀርበው ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
የበላይ አመራሮች የቀረበውን ሪፖርት መነሻ በማድረግ አስተያየቶችን የሰጡ ሲሆን በመጨረሻም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ በድርጅቱ ነባራዊ ሁኔታ እና በቀጣይ በሚኖረው የግንኙነት ላይ አስተያየቶችን በመስጠት ውይይቱ ተጠናቋል፡፡
በመጨረሻም ቡድኑ በዋና መሥሪያ ቤት የሚገኙ የስራ ክፍሎችን ጉብኝት አካሂደዋል፡፡
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በቅርቡ በስሩ ካካተታቸው 8 አዳዲስ ቁልፍ ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት አንዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡