ለአሰላ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ
09/01/2026
- 09/04/2026 |
በደረጃ 15 የፍቼ ደረጃ ሁለት ቅ/ፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
09/01/2026
- 09/04/2026 |
ለመርካቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የመጋዘን ኃላፊ
09/01/2026
- 09/04/2026 |
ለጅማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ
09/01/2026
- 09/04/2026 |
ለአዋሽ ሰባት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 5 የሒሳብ ሠራተኛ
09/01/2026
- 09/04/2026 |
አዋሽ ሰባት ደረጃ ሁለት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 15 የቅ/ጽ/ቤት  ኃላፊ
08/19/2026
- 08/22/2026 |

                                       ቀን፡- ነሐሴ 25/2018 ዓ.ም

ለመርካቶ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በደረጃ 7 የመጋዘን ኃላፊ በውጭ ቅጥር ለማሟላት በወጣው ማስታወቂያ የተመዘገቡ አመልካቾችን ለውድድር ምልመላ

በማዕከላዊ (ቃሊቲ) ዲስትሪክት ጽ/ቤት ስር ለመርካቶ ደረጃ 1 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 መጋዘን ኃላፊ አንድ ክፍት የሥራ መደብን በዝውውርና በእድገት ማግኘት ባለመቻሉ በሪፖርተር ጋዜጣ ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም. በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ የተመዘገቡ ተወዳዳሪዎች ምልመላ እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፣መስፈርቱን አሟልተው ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች ፈተና የሚሰጠው ሐሙስ ነሐሴ  28/2018 ዓ.ም  ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ስለሆነ በስው ሐብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ እንድትገኙ እያሳሰብን በምልመላው  ቅሬታ ያላችሁ አመልካቾች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን ድረስ ለሰው ኃብት ሥራ አመራር ዳይሬክቶሬት እንድታቀርቡ እናሳስባለን፡፡                     

ለውድድር የቀረቡ አመልካቾች፡-

ተ. ቁ

የአመልካቾች ሙሉ ስም

የትምህርት ደረጃና ዓይነት

ከምረቃ በኋላ ቀጥታ አግባብ  የሥራ ልምድ

የኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ /መግለጫ/

ታደሰ ሽፈራው ከበደ

38

ሌቭል 4 በአካውንቲንግ ከኦሮሚያ ፐቭሊክ ሰርቪስ ኮሌጅ በሐምሌ 2003

ሌቭል 4 ሲኦሲ

7 ዓመት

ከ7 ወር

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

ፍቃዱ መኩሪያው

33

ሌቭል 4 በኮፖሬቲቭ አካውንቲንግና ኦዲቲንግ ከአርዳይ ግብርና ቴ/ሙያ ኮሌጅ በ18/04/2007

ሌቭል 4 ሲኦሲ

4 ዓመት

ከ4 ወር

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

ዳግማዊ ሰለሞን አቡዬ

ዲግሪ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት ከቅ/ማርያም ዩኒቨርሲቲ  በ03/02/2010

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

መስፍን መራሳ በሪሶ

40

ዲግሪ በማኔጅመንት ከጌጅ ኮሌጅ በ10/01/2012

የተጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ ስለሆነ ለጽሁፍ ፈተና ውድድር ይቅረቡ

አፀደ ዋሴ ከበደ

ዲግሪ በስታትስቲክስ ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ በ17/10/2011

ያቀረቡት የትምህርት ዝግጅት ስለማይጋብዝ ከውድድር ውጭ ሆነዋል

                                           

                                                              ድርጅቱ

Apply For Tender Document