የመቱ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ
ጥር 12/2018 ዓ.ም
የመቱ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ የሥራ መደብ ተወዳደሩ ሠራተኞች አጠቃላይ ውጤት
ድርጅታችን በምዕራብ (ጅማ) ዲስትሪክት ስር ለመቱ ደረጃ 2 ቅ/ጽ/ቤት በደረጃ 7 ኢንፎርሜሽን ቴክ/ባለሙያ ለመቅጠር በመቱ ቅ/ፍ መስከረም 19/2018 ዓ.ም እና በሪፖርተር ጋዜጣ መስከረም 18 ቀን 2018 ዓ.ም በወጣው የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ መስፈርቱን አሟልተው የጽሁፍ፣ የቃለ-መጠይቅ ፈተና ወስደው ያገኙት አጠቃላይ ውጤት እንደሚከተለው የቀረበ ሲሆን፤ በውድድሩ ቅሬታ ያላቸው ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 3 ቀን እንድታመለክቱ እናሳስባለን፡፡
የጽሁፍ እና የቃለ መጠይቅ ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች አጠቃላይ ውጤት መግለጫ፡-
|
ተራ ቁ. |
የተወዳዳሪዎች ስም |
የጽሁፍ ፈተና ከ70% |
የቃለ መጠይቅ ፈተና ከ30% |
የስርዓተ ጾታ ማበረታቻ |
ጠቅላላ ድምር ከ100% |
መግለጫ |
|
ደሳለኝ ጣሰው ደጋጋ |
70 |
20.7 |
- |
90.7 |
ተመርጠዋል |
|
|
|
መሐመድ ያሲን ተማም |
60 |
19.7 |
- |
79.7 |
1ኛ ተጠባባቂ |
|
|
ተመስገን ቀኖ ግዛው |
52 |
25 |
- |
77 |
2ኛ ተጠባባቂ |
|
|
ጌታሁን አበራ ከበደ |
48 |
20 |
- |
68 |
3ኛ ተጠባባቂ |
|
|
አብርሃም ማረማ ዳኖ |
48 |
18 |
- |
66 |
4ኛ ተጠባባቂ |
|
|
ደርበው ከበደ መኮንን |
39 |
በቂ ተወዳዳሪ በመኖሩ ለቃለ መጠይቅ ፈተና ያልተመረጡ |
|||
|
|
ከድጃ ሞላ ቸኮላ |
39 |
በቂ ተወዳዳሪ በመኖሩ ለቃለ መጠይቅ ፈተና ያልተመረጡ |
|||
|
|
ለሜሳ ቲኪ ቶሎሳ |
36 |
በቂ ተወዳዳሪ በመኖሩ ለቃለ መጠይቅ ፈተና ያልተመረጡ |
|||
|
|
አብዲናኦል ተፈራ ያደቴ |
36 |
በቂ ተወዳዳሪ በመኖሩ ለቃለ መጠይቅ ፈተና ያልተመረጡ |
|||
|
|
ዮሐንስ ዘሪሁን አሰፋ |
30 |
የጽሁፍ ፈተና ውጤት ከ50% በታች በመሆኑ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|||
|
|
ለሊሴ ደጋጋ አምቢሳ |
27 |
የጽሁፍ ፈተና ውጤት ከ50% በታች በመሆኑ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
|||
|
|
አቤነዘር በላቸው በቀለ |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
|
|
ናትናኤል ሞገስ ቤተማርያም |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
|
|
እሱባለው ዋለ በላይ |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
|
|
መልካሙ ተፈራ ኃይሉ |
ለጽሑፍ ፈተና ስላልቀረቡ ከውድድር ውጭ ሆነዋል |
||||
ድርጅቱ